You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
አዜብ ታደሰ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ትንታኔዎች በ አዜብ ታደሰ
ትንታኔዎች በ አዜብ ታደሰ
እንወያይ፤ ኢትዮጵያ ሌላ ዙር ግጭትን ለመሸከም ጫንቃዉ አላት?
በፕሪቶርያዉ ስምምነት መፍትሄ ይመጣል ሲባል ከ50ሺህ በላይ ሕዝብን ያፈናቀለዉ ግጭት ገፊ ምክንያት ምንድን ነዉ?ክስተቱ የፖለቲከኞች የተሳሳተ ስሌት ነዉ የሚሉ አሉ ይስማማሉ? መፍትሄዉስ?
እንወያይ፤ የ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደቁ የተባሉበት አሳሳቢዉ ዉጤትና አንደምታዉ
እንወያይ፤ የ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደቁ የተባሉበት አሳሳቢዉ ዉጤትና አንደምታዉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ዘገባዎች በ አዜብ ታደሰ
ዘገባዎች በ አዜብ ታደሰ
ሙሉ ስርጭት፤ ግንቦት 2 ቀን 2016 ዓ.ም አርብ
ሙሉ ስርጭት፤ ግንቦት 2 ቀን 2016 ዓ.ም አርብ
„የጠቢባን ማእድ“ የስደተኛዉ ማስታወሻ
„የጠቢባን ማእድ“ የስደተኛዉ ማስታወሻ
„የጠቢባን ማእድ“ የስደተኛዉ ማስታወሻ
„የጠቢባን ማእድ“ የስደተኛዉ ማስታወሻ
„የጠቢባን ማእድ“ መጽሐፍ ደራሲ ዲ/ን ወንድወሰን የኋላእሸት፤በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ አቅራብያ ሲኖሩ 24 ዓመታቸዉ ነዉ። ደራሲዉ ማንበብ መዝናኛዬ «ሆቢዬ» ነዉ ሲሉ ይናገራሉ።
DW Amharic የዓለም ዜና፤ የሚያዝያ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ
DW Amharic የዓለም ዜና፤ የሚያዝያ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ
-የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ ወታደራዊ ዘመቻን ለመጀመር ወደ 100 ሺህ የሚሆኑ የራፋህ ነዋሪዎች አካባቢዉን ለቀዉ እንዲወጡ አዘዘ። -የአዉሮጳ ህብረት የዉጭ ጉዳይ ተጠሪ ጆሴፕ ቦሬል እስራኤል በራፋህ የሚገኙ ሲቪል ነዋሪዎች እንዲለቁ ትእዛዝ ማስተላለፏ ሁኔታዉን አስከፊ ያደርገዋል ሲሉ አሳሰቡ። የዮርዳኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸዉ በፍልስጤማዉያን ላይ ሌላ እልቂት እያንዣበበ ነዉ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። -በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንና አገልጋዮቿ ላይ የሚደረገው "ማሳደድና እስር በአስቸኳይ ይቁም" ሲል እናት ፓርቲ ጠየቀ። -ቻድ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እያካሄደች ነው።
ሙሉ ስርጭት፤ ሚያዚያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም አርብ
ሙሉ ስርጭት፤ ሚያዚያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም አርብ
DW Amharic የዓለም ዜና፤ የሚያዝያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ
DW Amharic የዓለም ዜና፤ የሚያዝያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ
--የአውሮጳ ህብረት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች የሚሰጠውን ቪዛ ለመገደብ መወሰኑን ዛሬ አስታወቀ። --በኬንያ ስምጥ ሸለቆ ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ አንድ ግድብ ተንዶ በትንሹ 42 ሰዎች ሞቱ። -ቡርኪናፋሶ ወታደራዊ ጁንታ የዶቼ ቬሌን ራድዮ ጨምሮ የተለያዩ ዓለምአቀፍ የዜና ማሰራጫዎችንና ጋዜጦችን ማገዱ አስታወቀ። -የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት ሲያበቃ፤ ከአረብ ሀገራት መሪዎች ጋር በጋዛ ጉዳይ ላይ ለመምከር በሳዑዲ ዋና ከተማ ሪያድ መግባታቸዉ ተዘገበ። ዝርዝሩን ያድምጡ!
ተጨማሪ ዘገባዎች አሳይ
ዋናዉን ገፅ ተመልከት