1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከውጭ ወደ ሀገር የሚላክ ገንዘብ

ሐሙስ፣ መጋቢት 22 2003

በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚኖሩ ከ30 ሚሊዮን በላይ አፍሪቃውያን በጎሮጎሮሳውያኑ 2010 ዓም ብቻ ከአርባ ቢሊዮን ዶላር በላይ ወደ ሀገር ቤት መላካቸው ተነገረ ።

https://p.dw.com/p/REJz
ከውጭ ወደ ሀገር የሚላክ ገንዘብ
ምስል picture alliance/dpa

የዓለም ባንክና የአፍሪቃ ልማት ባንክ በጋራ ባወጡት ዘገባ በውጭ የሚኖሩ አፍሪቃውያን ለሃገራቸው ኢኮኖሚ እና ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል ። እንደ ሪፖርቱ ከሆነ ባላፈው ዓመት ብቻእ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 6.7 ቢሊዮን ብር ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል ። የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ የጥናቱ ዋና ተመራማሪ በዓለም ባንክ ከፍተኛ ኢኮኖሚስት ዲሊፕ ራታን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ