ኢትዮጵያዊው በሰሐራ በረሃ2 መጋቢት 2003ዓርብ፣ መጋቢት 2 2003የስደት ጓደኞቹን ከሰሀራ በረሃ አንስቶ በሞት ተነጥቋል። ወጣት ኢትዮጵያዊ ነው።https://p.dw.com/p/R8Slየሰሐራ በረሃ አንዱ ገፅታምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያበሊቢያና በቱኒዚያ የገጠመውን መከራ ደግሞ በአይነ-ህሊናችን እንድንቃኝ ያደርጋል። አሁን ነዋሪነቱ ከአፍሪቃ ውጪ ቢሆንም፤ የት እንደሚገኝ ግን መግለፅ አልፈለገም። እንግዲህ የወጣቱን አሳዛኝና አስገራሚ የስደት ትዝታ አብረን እንቃኛለን። ማንተጋፍቶት ስለሺ ሸዋዬ ለገሠ