ባህል | 27.08.2008
የቡሄ በአል
የቡሄ በአል የክረምቱ ማለቅያ ነሃሴ አስራ ሁለት አስራ ሶስት አካባቢ ሲከበር ቡሄ ካለፈ የለም ክረምት ዶሮ ከጮኸ የለም ለሊት ይባላል። የቡሄ በአል ካለፈ በኻላ መስከረም ስለሚጠባ እና ብራ ስለሚሆን። ደስታ ተክለወልድ በጻፉት መዝገበ ቃላት ህጻናት በቡሄ እለት ሆ ብለዉ ዳቦ ለሰጣቸዉ ምስጋና ሲያቀርቡ የሚሉትን አስፍረዋል
ሃሚና ሃሚና
ዘነዘና የብር ዘነዘና
ጌታዪን ያማ ሰዉ
ነጭ እከክ ይዉረሰዉ!
ስለቡሄ አዋቂዎችን ጥይቀን፣ ሆያ ሆዪ ብለናል ያድምጡን
















