1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
እምነትኢትዮጵያ

ጾም፦ክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች የሚጋሯቸው እሴቶች

ማክሰኞ፣ መጋቢት 3 2016

ሃይማኖታዊ ጾም ሙስሊሞችን እና ክርስቲያኖችን ብሎም በመላው ዓለም የሚገኙ ሌሎች በርካታ እምነቶችን የሚያሰባስብ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። በጾም ወቅት ሰዎች በዋናነት ከፈጣሪ ጋ ጥልቅ ግንኙነት እንዲኖራቸው ይማጸናሉ ። የሌሎችን ስሜት መረዳት እና መጋራት ብሎም ተመስጦ በጾም ወቅት ከሚፈጸሙ ተግባራት ይመደባሉ። ለመሆኑ በሙስሊሞች የረመዳን ቅዱስ ወር እና በክርስቲያኖች የፋሲካ ወይንም ዐቢይ ጾም ወቅት ምን የሚመሳሰሉ ነገሮች አሉ?

https://p.dw.com/p/4dROw

ሃይማኖታዊ ጾም ሙስሊሞችን እና ክርስቲያኖችን ብሎም በመላው ዓለም የሚገኙ ሌሎች በርካታ እምነቶችን የሚያሰባስብ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። በጾም ወቅት ሰዎች በዋናነት ከፈጣሪ ጋ ጥልቅ ግንኙነት እንዲኖራቸው ይማጸናሉ ። የሌሎችን ስሜት መረዳት እና መጋራት ብሎም ተመስጦ በጾም ወቅት ከሚፈጸሙ ተግባራት ይመደባሉ።  ለመሆኑ በሙስሊሞች የረመዳን ቅዱስ ወር እና በክርስቲያኖች የፋሲካ ወይንም ዐቢይ ጾም ወቅት ምን የሚመሳሰሉ ነገሮች አሉ?
የቪዲዮ ዘገባ፦ ዶይቸ ቬለ (DW) ቦን