ፖለቲካአፍሪቃየትግራይ ወጣቶችን ህልም የቀጨዉ ጦርነት8 ሐምሌ 2014ዓርብ፣ ሐምሌ 8 2014መቋጫ ያለገኘው የትግራዩ ጦርነት የበርካታ ወጣቶች ሕይወት በብዙ የቀየረ ሆንዋል። በተለይም በትግራይ ከጦርነቱ ጅማሮ በኃላ ውትድርና የተቀላቀሉ፣ ከቅያቸው የተፈናቀሉ፣ የነበራቸው ስራ ያጡ፣ ከትምህርት ገበታቸው የተገለሉ፣ በአጠቃላይ ህልምና ምኞታቸው የተደናቀፈባቸው ወጣቶች ቁጥር በርካታ ነው።https://p.dw.com/p/4ECZOምስል Million Haile Selassie/DWማስታወቂያህልምና ምኞታቸዉ የተደናቀፈ ወጣት ቁጥሩ ብዙ ነዉTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioመቋጫ ያለገኘው የትግራዩ ጦርነት የበርካታ ወጣቶች ሕይወት በብዙ የቀየረ ሆንዋል። በተለይም በትግራይ ከጦርነቱ ጅማሮ በኃላ ውትድርና የተቀላቀሉ፣ ከቅያቸው የተፈናቀሉ፣ የነበራቸው ስራ ያጡ፣ ከትምህርት ገበታቸው የተገለሉ፣ በአጠቃላይ ህልምና ምኞታቸው የተደናቀፈባቸው ወጣቶች ቁጥር በርካታ ነው። ሚሊዮን ኃይለሥላሴ አዜብ ታደሰ እሸቴ በቀለ