ኢህአፓ የሀገሪቱ ፖለቲካ እንደተጠበቀው እየሄደ አይደለም አለ
ሐሙስ፣ ግንቦት 6 2012ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ኢህአፓ በሀገሪቱ ውስጥ የሚታየው የፖለቲካ ሁኔታ እንደተጠበቀው እየሄደ አይደለም አለ። ፓርቲው በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ላይ ባወጣው መግለጫው እንዳመለከተው ሃገሪቱ ከገባችበት ችግር ውስጥ እንድትወጣ የበኩሉን ሚና ለመጫወት መዘጋጀቱን የፓርቲው መሪ ወ/ሮ ቆንጅት ብርሃኔ ተናግረዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ